
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ዛሬ በቬጋስ ከሕዝቡ ጋር ይወያያሉ፣በአዲስ አበባ የአይ.ሲ.ስን ጥቃትን ለመቃወም የወጣው ሕዝብ በአገዛዙ ፖሊሶች ተደበደበ ፣የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት ታስረዋል ፣ የሻማ ማብራት ስነ ስርዓት ይደረጋል
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ዛሬ ማምሻውን በቬጋስ ከኢትዮጵያውያን ጋር የሚወያዩበት የፓርያቸውን ወቅታዊ የትግል እንቅስቃሴና የአገር ቤቱን ተጨባጭ ሁኔታ በአካል ተገኝተው ለማስረዳት ትላንት ማምሻውን ቬጋስ ገብተዋል። ዛሬ ከቀኑ ማምሳውን …
Read More