
<…በውጨ የሚገኘው ኢትዮጵያዊ ለዚህ የግፍ አገዛዝ ምዕራባውያን ከሚለግሱት በላይ ዶላር ወደ አገር ቤት በየዓመቱ ይልካል ከእሱ ያነሰ ጉልበት ወዳላቸው ምዕራባውያን ተሰልፎ ገዳዩን ስርዓት አትርዱ ይላል ይሄን ዶላር ለተወሰነ ጊዜ መንፈግ ቢቻል ስርዓቱን በኢኮኖሚ ማዳከም ይቻላል…> አክቲቪስትና ጋዜጠኛ ዘሪሁን ተስፋዬ በቅርቡ ይፋ ያደረጉትን በወያኔ ላይ የዶላር ማዕቀብ በማድረግ ስርዓቱን ማዳከም ስለሚቻልበት ስትራቴጂ ለህብር ከሰጠው ቃለ መጠይቅ (ቀሪውን ያዳምጡት)
<…ወገኖቻችንን የሚገድለው ስርዓት ለመሳሪያ መግዣ ዶላር የሚያገኘው እኛም ከምልከው ነው። ቤተሰብ ሳይጎዳ የህዝቡን ትግል በመደገፍ ተጽዕኖ መፍጠር ይቻላል…ወደ አገር ቤት የሚላከው ዶላር ለቤተሰብ ይላክ እንጂ ከየቦታው ተሰብስቦ ወያኔ ጋር ይደርሳል:፡ ገንዘቡ ለጊዜው ቢቋረጥ ወይ ቢቀንስ በቤተሰብ ላይ ተጽዕኖ አያመጣም። ይሄን በጥናት አረጋግጠናል።ነገር ግን በተለምዶ የሚባለው ከዚህ የተለየ ነው…> አክቲቪስት ተጉዋዘ ብርሃኑ ከዲሲ ግብረ ሀይል በጋራ ስለ የዶላር ማዕቀቡ ዘመቻ ከዲሲ ግብረ ሀይል ስለዘመቻው ከሰጠን ቃለ መጠይቅ(ቀሪውን አዳምጡ)